tirsdag 4. august 2015

ስድስት የወያኔ ከፍተኛ ባለስልጣን ስርሃቱን መክዳታቸው ተነገረ

914e2-tplf_failing
  • 1584
     
    Share
ስድስት በከፍተኛ ሃላፊነት ቦታ ላይ ይሰሩ የነበሩ የህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ መራሹ  ጉጀሌ መንግስት ዲፕሎማቶች ባሉበት ሃገር
የወያነን ስርዓት ከዱ !
  1. አቶ ዪሃንስ ጌታሁን የሚንስተር አማካሪ ዋሽግተን ዲሲ
  2. ወ/ሮ እመቤት ብሩ ዋሽግተን ዲሲ
  3. አቶ ኤልያስ ወርቁ ደቡብ አፍሪካ
  4. አቶ ጌታቸው ሙሉአለም ደቡብ አፍሪካ
  5. አቶ እሸቴ ምስጋናው ጋና
  6. አቶ ሄኖክ አስናቀ ህንድ ኒውደህሊ ላይ መክዳታቸው ታወቀ !

- See more at: http://satenaw.com/amharic/archives/9278#sthash.Bu24HgLG.dpuf

Ingen kommentarer:

Legg inn en kommentar