Woman in politics
torsdag 19. juni 2014
ከምርጫ እርቅ እንዲቀድም ዶ/ር ያዕቆብ አሳሰቡ
ከምርጫ እርቅ እንዲቀድም ዶ/ር ያዕቆብ አሳሰቡ
174
Email
Share
ኢትዮጵያ የ2007ቱን አገር-አቀፍ ምርጫ ለሌላ ጊዜ አስተላልፋ በቅድሚያ የብሔራዊ እርቅ ጉባዔ መጥራት አለባት ሲሉ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም ሃሣብ አቅርበዋል፡፡
በ1997ቱ አገር-አቀፍ ምርጫ ወቅት የቅንጅት ለአንድነትና ለዲሞክራሲ አመራር አባል የነበሩትና የህግ ምሁሩ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም “የአገሪቱ ህልውና ከምንም በላይ ቅድሚያ ሊሰጠው ይገባል»ም ብለዋል።
እስክንድር ፍሬው አነጋግሯቸዋል፡፡ ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
Source:
voanews
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar
Nyere innlegg
Eldre innlegg
Startsiden
Abonner på:
Legg inn kommentarer (Atom)
Ingen kommentarer:
Legg inn en kommentar